ኢንጂነር ሚካኤል ፈለቀ፤ ከምሕንድስና ወደ የኢትዮጵያ ቡና አምባሳደርነት15:48Michael Feleke. Credit: E.Gudisaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.46MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ከጂንካ ተነስቶ ከ6ኛ ክፍል እስከ ምህንድስና ዲግሪ የበቃው ሚካኤል ፈለቀ በፐርዝ አውስትራሊያ ወደ ቡና ገበያ ለመዝለቅ ስለምን እንደወደደና ፐርዝ ላይ እንደምን የቡና ሙዚየም ለማቆም እንደተለመ ይናገራል። የኢትዮጵያን ታሪካዊ ገፅታዎች በተለያዩ አቅጣጫዎች ለማስተዋወቅ እየጣረም ይገኛል።አንኳሮችከምሕንድስና ወደ ቡና አምባሳደርነትቡናና ኢትዮጵያየቡና ሙዚየም ትልም ShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው