ኢንጂነር ሚካኤል ፈለቀ፤ ከምሕንድስና ወደ የኢትዮጵያ ቡና አምባሳደርነት15:48Michael Feleke. Credit: E.Gudisaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.46MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ከጂንካ ተነስቶ ከ6ኛ ክፍል እስከ ምህንድስና ዲግሪ የበቃው ሚካኤል ፈለቀ በፐርዝ አውስትራሊያ ወደ ቡና ገበያ ለመዝለቅ ስለምን እንደወደደና ፐርዝ ላይ እንደምን የቡና ሙዚየም ለማቆም እንደተለመ ይናገራል። የኢትዮጵያን ታሪካዊ ገፅታዎች በተለያዩ አቅጣጫዎች ለማስተዋወቅ እየጣረም ይገኛል።አንኳሮችከምሕንድስና ወደ ቡና አምባሳደርነትቡናና ኢትዮጵያየቡና ሙዚየም ትልም ShareLatest podcast episodes" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው