አቶ ነዓምን ዘለቀ - የቀድሞው የአርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራር አባልና የውጭ ጉዳይ ኃላፊና ዶ/ር ዮሃንስ ገዳሙ በGeorgia Gwinnette College የፖለቲካ ሳይንስ መምህር፤ የወቅቱን የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች አንስተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች
- የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዲፕሎማሲያዊ ሥራዎች ውሱንነት
- ተቃውሞና ብሔራዊ ጥቅም
Share






