“አሜሪካ ሕወሓትን ስልጣን ላይ በማምጣቱ ረገድ ጥሩ ያልሆነ ሚና ተጫውታለች፤ ኢትዮጵያን የማፍረስ ፍላጎት ያላት አገር ግን አይደለችም” – ዶ/ር ዮሐንስ ገዳሙ

International relations

Dr Yohannes Gedamu (L) and Neamin Zeleke Source: N.Zeleke and Y.Gedamu

አቶ ነዓምን ዘለቀ - የቀድሞው የአርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራር አባልና የውጭ ጉዳይ ኃላፊና ዶ/ር ዮሃንስ ገዳሙ በGeorgia Gwinnette College የፖለቲካ ሳይንስ መምህር፤ የወቅቱን የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች አንስተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች
  • የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዲፕሎማሲያዊ ሥራዎች ውሱንነት
  • ተቃውሞና ብሔራዊ ጥቅም

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now