“አሜሪካ ሕወሓትን ስልጣን ላይ በማምጣቱ ረገድ ጥሩ ያልሆነ ሚና ተጫውታለች፤ ኢትዮጵያን የማፍረስ ፍላጎት ያላት አገር ግን አይደለችም” – ዶ/ር ዮሐንስ ገዳሙ17:06Dr Yohannes Gedamu (L) and Neamin Zeleke Source: N.Zeleke and Y.Gedamuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.8MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ነዓምን ዘለቀ - የቀድሞው የአርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራር አባልና የውጭ ጉዳይ ኃላፊና ዶ/ር ዮሃንስ ገዳሙ በGeorgia Gwinnette College የፖለቲካ ሳይንስ መምህር፤ የወቅቱን የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮች የኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ ግንኙነቶችየኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዲፕሎማሲያዊ ሥራዎች ውሱንነትተቃውሞና ብሔራዊ ጥቅምShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረና