“የወቅቱ ክስተት፤ የዘር ፖለቲካ ለአገርና ሕዝብ ደህንነትና አብሮነት ጠንቅ መሆኑን ማስተማሪያ ነው” - ነዓምን ዘለቀ

Neamin Zeleke

Neamin Zeleke Source: Getty

አቶ ነዓምን ዘለቀ፤ የቀድሞው አርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራር አባልና የውጭ ጉዳይ ኃላፊ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች


 

  • ከታሪካዊ ክስተቶች የተቀሰሙ ትምህርቶች
  • የሰብዓዊ እርዳታዎች ጉዳይ
  • የዳያስፖራው ማኅበረሰብ አገራዊ ሚና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now