"የኮሮናቫይረስ ክትባትን ያመጣው እግዚአብሔር ነው፤ የእግዚአብሔርም እጅ አለበት ብዬ አምናለሁ። ሁላችንም እንድንከተብ እመክራለሁ" መጋቢ ዘላለም ደስታ

Community

Pastor Zelalem Desta. Source: Z.Desta

መጋቢ (ፓስተር) ዘላለም ደስታ በሜልበርን - አውስትራሊያ የፅዮን ቤተክርስቲያን መሪ፣ ከሕልፈተ ሕይወት አፋፍ ተመልሰው እንደምን ለቤታቸው እንደበቁ፣ እንዴት እያገገሙ እንዳሉና ስለ ክትባት ጠቀሜታ ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now