ለስምንት ቀናት 'ኮማ' ውስጥ ነበርኩኝ፤ እግዚአብሔር ካልረዳ በስተቀር ሰው ከዚህ ውስጥ መውጣት አይችልም" መጋቢ ዘላለም ደስታ

Community

Pastor Zelalem Desta. Source: Z.Desta

መጋቢ (ፓስተር) ዘላለም ደስታ በሜልበርን - አውስትራሊያ የፅዮን ቤተክርስቲያን መሪ፣ ባለትዳርና የሁለት ልጆች አባት ናቸው። እሳቸውና ቤተሰባቸው እንደምን በኮቪድ- 19 እንደተጠቁ፣ ራሳቸውን ስተው በመተንፈሻ መሳሪያ ከአንድ ሳምንት በላይ እንደምን እንደቆዩ፣ ከሕመማቸው ፅናት የተነሳ ሐኪሞቻቸው በሕይወት ሊቆዩ አይችሉም በሚል ዕሳቤ ላይ እየመከሩ ሳለ እንደምን ወደ ሕይወት ተመልሰው ለቤታቸው እንደበቁ ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now