ከኒውዮርክ አዲስ አበባ፤ያፌት ውብሸትና የመጀመሪያ ፎቶ ኤግዚቪሽኑ በአገር ቤት09:20Photographer Yafet Wubshet Teklu (L). Credit: YW.Tekluኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.13MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፎቶግራፍ አንሺ ያፌት ውብሸት ኒውዮርክ ነዋሪ ነው። ሰሞኑ ከ10 ዓመታት የፎቶግራፍ ስብስቦቹ ውስጥ ጥቂቶቹን ነቅሶ አዲስ አበባ ላይ የፎቶ ኤግዚቪሽን ዘርግቶ የካሜራ ቅርሰ ምስሎቹን ለአገር ቤት ተመልካቾች እነሆኝ ብሏል። ለኤግዚቪሽን ስላቀረባቸው ምስሎቹ ይዘት ይናገራል።አንኳሮችካሜራና ዓለም አቀፍ ምስሎችያፌትና ካሜራከኒውዮርክ ወደ አዲስ አበባተጨማሪ ያድምጡ"ፎቶግራፍ ዓለምን በተለየ መልኩ የማይበት ሌንስ ነው"ፎቶግራፍ አንሺ ያፌት ውብሸትShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ