“አውሮፓውያኑም ሆኑ አሜሪካኖች ጥንካሬ ተሰምቷቸው የሚነሱት አገር ስትከፋፈል ነው፤ አንድነታችን መጠንከር አለበት” ልዑል ዶ/ር አስፋወሰን አሥራተ ካሣ

Prince Dr Asfa-Wossen Asrate Kassa.

Prince Dr Asfa-Wossen Asrate Kassa. Source: AWA.Kassa

ልዑል ዶ/ር አስፋ ወሰን አሥራተ ካሣ ነዋሪነታቸው በአገረ ጀርመን ሲሆን፤ ደራሲ፣ የአፍሪካና መካከለኛው ምሥራቅ ጉዳዮች አማካሪ ናቸው። የእቴጌ መነን አስፋው የልጅ ልጅና የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የነበሩት የልዑል አሥራተ ካሣና የልዕልት ዙሪያሽ ወርቅ ገብረ እግዚአብሔር ልጅ ናቸው። በኢትዮጵያ ታሪክ ሶስተኛ ዲግሪያቸውን በማግኘት የተመረቁት ከፍራንክፈርት ዩኒቨርሲቲ ነው። “ድኅረ ምርጫ 2013 - ኢትዮጵያ ወዴት?” ለሚለው የመነጋገሪያ አጀንዳችን ላይ ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“አውሮፓውያኑም ሆኑ አሜሪካኖች ጥንካሬ ተሰምቷቸው የሚነሱት አገር ስትከፋፈል ነው፤ አንድነታችን መጠንከር አለበት” ልዑል ዶ/ር አስፋወሰን አሥራተ ካሣ | SBS Amharic