“ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይን የምጠይቀው ከጠባብ ብሔረተኛነት እንዲያድኑን ነው” ልዑል ዶ/ር አስፋ፟ወሰን አሥራተ ካሣ20:47Prince Dr Asfa-Wossen Asserate Kassa Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (38.08MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ልዑል ዶ/ር አስፋ፟ወሰን አሥራተ ካሣ፤ ስለ ወቅታዊው የኢትዮጵያ ሁኔታና የኢትዮጵያ የወደፊት ጉዞ አቅጣጫ ወዴትና እንዴት ቢያመራ እንደሚሹ አተያያቸውን ያጋራሉ፡፡አንኳሮች ኢትዮጵያ ምን ዓይነት ሥርዓተ መንግሥት ያስፈልጋታል?ምርጫ 2013ምክረ ሃሳብ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም2018 - አዲስ ዓመት፣ አውደ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ