“ታሪክ ብቻውን ጥቅም የለውም፤ የወደፊት ዕድላችንን ማገናዝብ አለበት” ልዑል ኤርሚያስ ሳህለ ሥላሴ22:01Prince Ermias Sahle-Selassie Haile-Selassie Source: E. Haile Selassieኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (19.91MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት - ልዑል ኤርሚያስ ሳህለ ሥላሴ ኃይለ ሥላሴ፤ 125ኛውን የአድዋ ድል በዓል ለመጪዎቹ 12 ወራት እስከ የካቲት 22, 2014 ድረስ እንዲዘከር የዘውድ ምክር ቤቱ ስላሳለፈው ውሳኔ ያብራራሉ። “መጪው ምርጫ የብልፅናችንንና ለነፃነታችንም ትልቅ እርምጃ ነው” ይላሉ።አንኳሮች የአድዋ ድልና ኢትዮጵያዊነትየኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት እንቅስቃሴዎችየኢትዮጵያ ወቅታዊ ፈተናዎችና የጉዞ አቅጣጫShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረና