“ታሪክ ብቻውን ጥቅም የለውም፤ የወደፊት ዕድላችንን ማገናዝብ አለበት” ልዑል ኤርሚያስ ሳህለ ሥላሴ

Prince Ermias

Prince Ermias Sahle-Selassie Haile-Selassie Source: E. Haile Selassie

የኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት - ልዑል ኤርሚያስ ሳህለ ሥላሴ ኃይለ ሥላሴ፤ 125ኛውን የአድዋ ድል በዓል ለመጪዎቹ 12 ወራት እስከ የካቲት 22, 2014 ድረስ እንዲዘከር የዘውድ ምክር ቤቱ ስላሳለፈው ውሳኔ ያብራራሉ። “መጪው ምርጫ የብልፅናችንንና ለነፃነታችንም ትልቅ እርምጃ ነው” ይላሉ።


አንኳሮች


 

  • የአድዋ ድልና ኢትዮጵያዊነት
  • የኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት እንቅስቃሴዎች
  • የኢትዮጵያ ወቅታዊ ፈተናዎችና የጉዞ አቅጣጫ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now