“ታሪክ ብቻውን ጥቅም የለውም፤ የወደፊት ዕድላችንን ማገናዝብ አለበት” ልዑል ኤርሚያስ ሳህለ ሥላሴ22:01Prince Ermias Sahle-Selassie Haile-Selassie Source: E. Haile Selassieኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (19.91MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት - ልዑል ኤርሚያስ ሳህለ ሥላሴ ኃይለ ሥላሴ፤ 125ኛውን የአድዋ ድል በዓል ለመጪዎቹ 12 ወራት እስከ የካቲት 22, 2014 ድረስ እንዲዘከር የዘውድ ምክር ቤቱ ስላሳለፈው ውሳኔ ያብራራሉ። “መጪው ምርጫ የብልፅናችንንና ለነፃነታችንም ትልቅ እርምጃ ነው” ይላሉ።አንኳሮች የአድዋ ድልና ኢትዮጵያዊነትየኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት እንቅስቃሴዎችየኢትዮጵያ ወቅታዊ ፈተናዎችና የጉዞ አቅጣጫShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም2018 - አዲስ ዓመት፣ አውደ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ