ከኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ንቅናቄ እስከ ብልፅግና ፓርቲ፤ ልዑል ራስ መንገሻ ስዩም

Prince Ras Mengesha Seyoum

Prince Ras Mengesha Seyoum. Source: EPC

ልዑል ራስ መንገሻ ስዩም - የቀድሞው የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ኅብረት (ኢዲኅ) መሥራችና መሪ፤ ስለ ድርጅታቸው ምሥረታና ፖለቲካዊ ሚና ይናገራሉ። ከኢሕአዴግ ሽግግር መንግሥት እንደምን እንደተባረሩ ሲገልጡም “ለኤርትራ ነፃነት ዕውቅና ተጠይቀን የለም የኢትዮጵያና የኤርትራ ሕዝብ ነው መነጋገር ያለበት እንጂ በሽግግር መንግሥት ደረጃ መቀበል ያስቸግረናል፤ ተገቢም አይደለም በሚል ተቃወምን። እንግዲያ ወንበራችሁን አስረክቡ ተብለን አስረከብን” ይላሉ። ዳግም የቀረበ።


አንኳሮች


 

  • የፀረ ደርግ የትጥቅ ትግል እንቅስቃሴ
  • ከሱዳን በረሃ እስከ ኢሕ አዴግ የሽግግር መንግሥት ፓርላማ አባልነት
  • ከፖለቲካ ዓለም ስንብት
     

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now