ፕ/ር ዓለም ሃብቱ - የኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ሕብረት በሰሜን አሜሪካ ፕሬዚደንት (ዛሬ በሕይወት የሉም)፤ ስለ ሕብረቱ ምሥረታና እንቅስቃሴዎች፣ የኢትዮጵያ ኤምባሲንና ጄኔራል ተፈሪ በንቲን ስለምን በቁጥጥር ስር እንዳዋሉ ያወጋሉ። “የብሔር ጥያቄ በተማሪዎች ንቅናቄ ዘንድ ተቀባይነት ያገኘው ከኤርትራ ነፃ አውጪ ግንባር ድጋፍን ለማግኘት የሚል አስተያየት አለኝ”ይላሉ።
አንኳሮች
- ከሰሜን አሜሪካ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ማኅበር ወደ የሰሜን አሜሪካ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ሕብረት መለወጥ
- ከተማሪዎች እንቅስቃሴ ወደ ፖለቲካ ፓርቲ ምሥረታ ሽግግር
- በተማሪዎች ንቅናቄ የኢትዮጵያውያን ሴት ተማሪዎች ሚና
Share






