ከኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ንቅናቄ እስከ ብልፅግና ፓርቲ - ፕ/ር ዓለም ሃብቱ31:44Prof Alem Habtu. Source: A. Habtuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (36.09MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፕ/ር ዓለም ሃብቱ - የኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ሕብረት በሰሜን አሜሪካ ፕሬዚደንት (ዛሬ በሕይወት የሉም)፤ ስለ ሕብረቱ ምሥረታና እንቅስቃሴዎች፣ የኢትዮጵያ ኤምባሲንና ጄኔራል ተፈሪ በንቲን ስለምን በቁጥጥር ስር እንዳዋሉ ያወጋሉ። “የብሔር ጥያቄ በተማሪዎች ንቅናቄ ዘንድ ተቀባይነት ያገኘው ከኤርትራ ነፃ አውጪ ግንባር ድጋፍን ለማግኘት የሚል አስተያየት አለኝ”ይላሉ።አንኳሮች ከሰሜን አሜሪካ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ማኅበር ወደ የሰሜን አሜሪካ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ሕብረት መለወጥከተማሪዎች እንቅስቃሴ ወደ ፖለቲካ ፓርቲ ምሥረታ ሽግግርበተማሪዎች ንቅናቄ የኢትዮጵያውያን ሴት ተማሪዎች ሚናShareLatest podcast episodesበሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክቶች ይፋ ሆነ"ጥሩ ተከታይ ሳይኖር ጥሩ መሪ ይኖራል ብሎ ማሰብ የማይመስል ነገር ነው፤ ጥሩ ተከታይን ማፍራትም የመሪው ተግባር ነው" ዶ/ር ታደሰ ብሩ#104 Talking about school exams | NAPLANየአፍሪካ ቀንድ ችግሮች ያለ ምንም ውጭያዊ ጣልቃ ገብነት በቀጣናው ሀገራት ሊፈታ እንደሚገባ የተርክዬ ፕሬዚደንት አሳሰቡ