“ሰው ሲሞት እንደ ኢትዮጵያዊ ከማዘን ይልቅ የኔ ብሔር ሞተ ብለን የምናዝንና የምንጮህ ሆነናል” - አማረ አረጋዊ

Ethiopian Media

Source: Getty

ፕ/ር ኤፍሬም ይስሐቅ - የዓለም አቀፍ ሰላምና ልማት ማዕከል ቦርድ ሰብሳቢና አቶ አማረ አረጋዊ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት ሊቀመንበር፤ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ጉዳዮችና ሚዲያ ለሰላም ሊኖረው ስለሚገባው ሚና አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የተዛቡ መረጃዎችንና ወገንተኛነትን ለሚዛናዊና ገለልተኛነት ማብቃት
  • ሰላምን የማስፈን ጥረቶች
  • የመፍትሔ ምክረ ሃሳቦችና ጥሪዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now