ፕ/ር ኤፍሬም ይስሐቅ - የዓለም አቀፍ ሰላምና ልማት ማዕከል ቦርድ ሰብሳቢና አቶ አማረ አረጋዊ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት ሊቀመንበር፤ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ጉዳዮችና ሚዲያ ለሰላም ሊኖረው ስለሚገባው ሚና አስመልክተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የዓለም አቀፍ ሰላምና ልማት ማዕከል ምሥረታና ዐበይት ተልዕኮዎች
- የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት አመሠራረትና ዋነኛ ዓላማዎች
- የዓለም አቀፍ ሰላምና ልማት ማዕከል አንኳር የሰላም ጥረቶች
Share






