“የትግራይ ጦርነት ከመነሳቱ በፊት ለዶ/ር ደብረጽዮንም ለጠ/ሚ ዐቢይም የዕርቅ ደብዳቤ ፅፈናል” - ፕ/ር ኤፍሬም ይስሐቅ

Prof Ephraim Isaac

Prof Ephraim Isaac Source: Getty

ፕ/ር ኤፍሬም ይስሐቅ - የዓለም አቀፍ ሰላምና ልማት ማዕከል ቦርድ ሰብሳቢና አቶ አማረ አረጋዊ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት ሊቀመንበር፤ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ጉዳዮችና ሚዲያ ለሰላም ሊኖረው ስለሚገባው ሚና አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የዓለም አቀፍ ሰላምና ልማት ማዕከል ምሥረታና ዐበይት ተልዕኮዎች
  • የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት አመሠራረትና ዋነኛ ዓላማዎች
  • የዓለም አቀፍ ሰላምና ልማት ማዕከል አንኳር የሰላም ጥረቶች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now