“የትግራይ ጦርነት ከመነሳቱ በፊት ለዶ/ር ደብረጽዮንም ለጠ/ሚ ዐቢይም የዕርቅ ደብዳቤ ፅፈናል” - ፕ/ር ኤፍሬም ይስሐቅ14:16Prof Ephraim Isaac Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (12.05MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፕ/ር ኤፍሬም ይስሐቅ - የዓለም አቀፍ ሰላምና ልማት ማዕከል ቦርድ ሰብሳቢና አቶ አማረ አረጋዊ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት ሊቀመንበር፤ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ጉዳዮችና ሚዲያ ለሰላም ሊኖረው ስለሚገባው ሚና አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የዓለም አቀፍ ሰላምና ልማት ማዕከል ምሥረታና ዐበይት ተልዕኮዎችየኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት አመሠራረትና ዋነኛ ዓላማዎችየዓለም አቀፍ ሰላምና ልማት ማዕከል አንኳር የሰላም ጥረቶችShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረና