Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

“የትግራይ ጦርነት ከመነሳቱ በፊት ለዶ/ር ደብረጽዮንም ለጠ/ሚ ዐቢይም የዕርቅ ደብዳቤ ፅፈናል” - ፕ/ር ኤፍሬም ይስሐቅ

Prof Ephraim Isaac

Prof Ephraim Isaac Source: Getty

ፕ/ር ኤፍሬም ይስሐቅ - የዓለም አቀፍ ሰላምና ልማት ማዕከል ቦርድ ሰብሳቢና አቶ አማረ አረጋዊ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት ሊቀመንበር፤ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ጉዳዮችና ሚዲያ ለሰላም ሊኖረው ስለሚገባው ሚና አስመልክተው ይናገራሉ።


Published

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


ፕ/ር ኤፍሬም ይስሐቅ - የዓለም አቀፍ ሰላምና ልማት ማዕከል ቦርድ ሰብሳቢና አቶ አማረ አረጋዊ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት ሊቀመንበር፤ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ጉዳዮችና ሚዲያ ለሰላም ሊኖረው ስለሚገባው ሚና አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የዓለም አቀፍ ሰላምና ልማት ማዕከል ምሥረታና ዐበይት ተልዕኮዎች
  • የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት አመሠራረትና ዋነኛ ዓላማዎች
  • የዓለም አቀፍ ሰላምና ልማት ማዕከል አንኳር የሰላም ጥረቶች

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now