የአፍሪካ ቀንድ ዓለም አቀፍ ማዕከል መሥራቾች ፕሮፌሰር ዶ/ር ፍስሃ ፅዮን መንግሥቱና ዶ/ር ቃለ ወንጌል ምናለ፤ የማዕከሉን ሚናና ሰሞኑን ኢትዮጵያውያንና ግብፃውያን ተመራማሪዎች የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ ማዕከሉ ባሰናዳው የውይይት መድረክ ላይ ስላካሔዷቸው ክርክሮች ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የውይይት መድረ ርዕሰ አጀንዳና ተሳታፊዎች
- የኢትዮጵያና ግብፅ የዓባይ ወንዝ ተመራማሪዎች የአተያይ ልዩነቶች
- በልዩነቶች ውስጥ ትብብርን ፍለጋ
Share






