"ኢትዮጵያ ውስጥ ገንዘብ እንደ አዲስ ሃይማኖት ሆኗል"ፕ/ር ዶ/ር ፍስሃ ፅዮን መንግሥቱ10:25Birr, money, Hosaina, Ethiopia. Credit: Giovanni Mereghetti/UCG/Universal Images Group via Getty ImagesSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (6.94MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የአፍሪካ ቀንድ ዓለም አቀፍ ማዕከል መሥራቾች ፕሮፌሰር ዶ/ር ፍስሃ ፅዮን መንግሥቱና ዶ/ር ቃለ ወንጌል ምናለ፤ የማዕከሉን ሚናና ሰሞኑን ኢትዮጵያውያንና ግብፃውያን ተመራማሪዎች የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ ማዕከሉ ባሰናዳው የውይይት መድረክ ላይ ስላካሔዷቸው ክርክሮች ይናገራሉ።አንኳሮችየአፍሪካ ቀንድ ዓለም አቀፍ ማዕከል ምሥረታና ተልዕኮዓለም አቀፍና አገር አቀፍ ቁርኝትየአፍሪካ ቀንድና ኢትዮጵያ አቀፍ ተግዳሮቶችተጨማሪ ያድምጡበኢትዮጵያውያንና ግብፃውያን"ዓባይ ኢትዮጵያን፣ግብፅንና ሱዳንን የሚያስተሳስር ዕትብት ስለሆነ ከፉክክር ይልቅ ትብብር ያሻል"የሚል አቋም ተንፀባርቋል"ዶ/ር ቃለወንጌል ምናለShareLatest podcast episodes"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው"ደሲ ለእግዚአብሔር ቃልና ለፍቅር የተረታች ናት፤ በሕልፈቷ ድንጋጤ ውስጥ ነው ያለሁት፤ ያለ እሷ እንዴት እንደምኖር አላውቅም" የፓስተር ደሲ ባለቤት አቶ ዓይናለም ካሱ