Prof Girma Berhanu (L), and Dr Tsehai Berhane-Selassie Source: Courtesy of PDፕሮፌሰር ግርማ ብርሃኑ - በጉተንበርግ ዩኒቨርሲቲ የልዩ ትምህርት መምህርና ዶ/ር ፀሐይ ብርሃነ ሥላሴ - የባሕልና ታሪክ ጥናት ተመራማሪና “Ethiopian Warriorhood: Defence, Land & Society 1800 – 1941” ደራሲ፤ በምሁር ቃለ ትርጓሜ፣ ከቀደምት አስከ አሁን ያሉትን የኢትዮጵያ መሪዎች አክሎ የኢትዮጵያውያን ምሁራን ሚናን መዝነው አተያያቸውን ያንጸባርቃሉ።
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
ፕሮፌሰር ግርማ ብርሃኑ - በጉተንበርግ ዩኒቨርሲቲ የልዩ ትምህርት መምህርና ዶ/ር ፀሐይ ብርሃነ ሥላሴ - የባሕልና ታሪክ ጥናት ተመራማሪና “Ethiopian Warriorhood: Defence, Land & Society 1800 – 1941” ደራሲ፤ በምሁር ቃለ ትርጓሜ፣ ከቀደምት አስከ አሁን ያሉትን የኢትዮጵያ መሪዎች አክሎ የኢትዮጵያውያን ምሁራን ሚናን መዝነው አተያያቸውን ያንጸባርቃሉ።