"የእኛ ሥራ ሕዝብ በእጅጉ አያግባቡንም የሚላቸው ብሔራዊ አጀንዳዎች መርጦ፤ መሣሪያዎቻቸውን አስቀምጠው እንዲወያዩ ማድረግ ነው" - ፕ/ር መስፍን አርአያ16:37Prof Mesfin Araya, Chief Commissioner of the Ethiopian National Dialogue Commission (ENDC). Credit: ENDCSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.89MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፕ/ር መስፍን አርአያ፤ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር፤ ስለ ኮሚሽኑ ተልዕኮዎችና የተከወኑ ተግባራዊ እንቅስቃሴዎች አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮችዋነኛ የግብር እንቅስቃሴዎችየውይይት መድረክ አካሔዶችብሔራዊ አጀንዳ ቀረፃተጨማሪ ያድምጡ"ከኪሳራችን ለመውጣት ከተፈለገ ያለን አማራጭ ውይይት ነው፤ በጦርነት ሕይወቱን የሚያጣው ተርታው ሕዝብ ነው" - ፕ/ር መስፍን አርአያ"በባሕር ማዶ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአገራዊ ምክክሩ የራሳቸውን ተወካዮችና አገራዊ አጀንዳዎችን አቅርበው እንዲሳተፉ ይደረጋል" ፕ/ር መስፍን አርአያShareLatest podcast episodes"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው"ደሲ ለእግዚአብሔር ቃልና ለፍቅር የተረታች ናት፤ በሕልፈቷ ድንጋጤ ውስጥ ነው ያለሁት፤ ያለ እሷ እንዴት እንደምኖር አላውቅም" የፓስተር ደሲ ባለቤት አቶ ዓይናለም ካሱ