"ከኪሳራችን ለመውጣት ከተፈለገ ያለን አማራጭ ውይይት ነው፤ በጦርነት ሕይወቱን የሚያጣው ተርታው ሕዝብ ነው" - ፕ/ር መስፍን አርአያ13:38 Credit: ENDCSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.54MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፕ/ር መስፍን አርአያ፤ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር፤ የአገራዊ ምክክር ተወካዮች እንደምን እንደሚመረጡና የብሔራዊ አጀንዳዎች ስብሰባ ማክተሚያ ጊዜ መቼ እንደሆነ ይገልጣሉ።አንኳሮችየአገራዊ ምክክር ተሳታፊዎች ምልመላ፣ የተወካዮች መረጣና አገራዊ አጀንዳ ስብሰባ ሂደትከሰሜንና ምዕራብ ኢትዮጵያ የሰላም ድርድር የተቀሰሙ ልምዶችበአገራዊ ምክክር ልዩነት ያሳዩ ድርጅቶች የወደፊት ተሳትፎተጨማሪ ያድምጡ"የእኛ ሥራ ሕዝብ በእጅጉ አያግባቡንም የሚላቸው ብሔራዊ አጀንዳዎች መርጦ፤ መሣሪያዎቻቸውን አስቀምጠው እንዲወያዩ ማድረግ ነው" - ፕ/ር መስፍን አርአያተጨማሪ ያድምጡ"በባሕር ማዶ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአገራዊ ምክክሩ የራሳቸውን ተወካዮችና አገራዊ አጀንዳዎችን አቅርበው እንዲሳተፉ ይደረጋል" ፕ/ር መስፍን አርአያShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው