"ከኪሳራችን ለመውጣት ከተፈለገ ያለን አማራጭ ውይይት ነው፤ በጦርነት ሕይወቱን የሚያጣው ተርታው ሕዝብ ነው" - ፕ/ር መስፍን አርአያ13:38 Credit: ENDCSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.54MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፕ/ር መስፍን አርአያ፤ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር፤ የአገራዊ ምክክር ተወካዮች እንደምን እንደሚመረጡና የብሔራዊ አጀንዳዎች ስብሰባ ማክተሚያ ጊዜ መቼ እንደሆነ ይገልጣሉ።አንኳሮችየአገራዊ ምክክር ተሳታፊዎች ምልመላ፣ የተወካዮች መረጣና አገራዊ አጀንዳ ስብሰባ ሂደትከሰሜንና ምዕራብ ኢትዮጵያ የሰላም ድርድር የተቀሰሙ ልምዶችበአገራዊ ምክክር ልዩነት ያሳዩ ድርጅቶች የወደፊት ተሳትፎተጨማሪ ያድምጡ"የእኛ ሥራ ሕዝብ በእጅጉ አያግባቡንም የሚላቸው ብሔራዊ አጀንዳዎች መርጦ፤ መሣሪያዎቻቸውን አስቀምጠው እንዲወያዩ ማድረግ ነው" - ፕ/ር መስፍን አርአያተጨማሪ ያድምጡ"በባሕር ማዶ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በአገራዊ ምክክሩ የራሳቸውን ተወካዮችና አገራዊ አጀንዳዎችን አቅርበው እንዲሳተፉ ይደረጋል" ፕ/ር መስፍን አርአያShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ