"ከኪሳራችን ለመውጣት ከተፈለገ ያለን አማራጭ ውይይት ነው፤ በጦርነት ሕይወቱን የሚያጣው ተርታው ሕዝብ ነው" - ፕ/ር መስፍን አርአያ

ENDC3.jpg

Credit: ENDC

ፕ/ር መስፍን አርአያ፤ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር፤ የአገራዊ ምክክር ተወካዮች እንደምን እንደሚመረጡና የብሔራዊ አጀንዳዎች ስብሰባ ማክተሚያ ጊዜ መቼ እንደሆነ ይገልጣሉ።


አንኳሮች
  • የአገራዊ ምክክር ተሳታፊዎች ምልመላ፣ የተወካዮች መረጣና አገራዊ አጀንዳ ስብሰባ ሂደት
  • ከሰሜንና ምዕራብ ኢትዮጵያ የሰላም ድርድር የተቀሰሙ ልምዶች
  • በአገራዊ ምክክር ልዩነት ያሳዩ ድርጅቶች የወደፊት ተሳትፎ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now