"የዘር ጦርነት ባይኖርብን ኖሮ ዛሬ ኢትዮጵያ እንደ ደቡብ ኮሪያና ታይዋን ሆና ሁላችንም የምንጠቀምበት ጊዜ ነበር"ፕ/ር ጥላሁን ይልማ15:46Prof Tilahun Yilma. Credit: T.Yilmaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.44MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ጥላሁን ይልማ በUniversity of California የቫይሮሎጂ ልዩ ፕሮፌሰር ናቸው። በእንሰሳት ሳይንስ ስመ ጥር ከሚባሉ የዓለማችን ተመራማሪዎች አንዱ ሲሆኑ፤ በክትባት ፈጠራና የተለያዩ የምርምር ግኝቶቻችው በርካታ የክብር ሽልማቶችን ተሸልመዋል። የዩናይትድ ስቴትስና የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚዎች አባልም ናቸው። በቅርቡ አዲስ አበባ ለቆመው የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል ግንባታ ስላበረከቱት አስተዋፅዖና የማዕከሉን ሚናዎች አንስተው ይናገራሉ።አንኳሮችስኬቶችና ተግዳሮቶችትልሞችውርሰ አሻራና ምክረ ሃሳቦችተጨማሪ ያድምጡፕሮፌሰር ጥላሁን ይልማና የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል ግንባታShareLatest podcast episodes" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው