“ኢትዮጵያዊነት ለኤርትራውያን ባርነት ሆኖ አያውቅም፤ እንዲያውም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ኢትዮጵያን ይመሩ ነበር” - ደራሲ ረዘነ ሃብተ29:12Rezene Habte Source: Courtesy of PDኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (53.5MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ደራሲ ረዘነ ሃብተ በቅርቡ “ደም የተከፈለበት ባርነት - የኤርትራ አብዮት ሕልሞችና ውድቀት” በሚል ርዕስ ለአንባቢያን ስላቀረቡት መጽሐፋቸው ያናገራሉ።አንኳሮች የመጽሐፉ ዋነኛ ጭብጦችየኢትዮጵያዊነትና ኤርትራዊነት ማንነት አተያዮችየኢትዮ-ኤርትራ ፌዴሬሽን ክስመት ShareLatest podcast episodesስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food