"በኮሮናቫይረስ መያዝ አያሳፍርም፣ የሰውን ክብርም አይቀንስም፤ በግልፅ መናገር አለብን" - ሳባን ዓሊ

COVID-19 update

Saban Ali. Source: S.Ali

አቶ ሳባን ዓሊ - የሳባን ናያ የሂሳብ ባለሙያ፣ አማካሪና ባለቤት ናቸው። ነዋሪነታቸው በሜልበርን - አውስትራሊያ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በኮቪድ 19 ተጠቅተው ወሸባ ገብተው ይገኛሉ። የ10 ቀናት የወሸባ ጊዜያቸው ዛሬ ያበቃል። እንደምን በቫይረሱ እንደተጠቁና እያገገሙ እንደሚገኙ ይናገራሉ። ለኢትዮጵያውያን ማኅበርሰብ አባላትም በኮሮናቫይረስ መያዝ የሚደበቅ ገመና ባለመሆኑ፤ በግልፅ የራስ ተሞክሮን ለሌሎች በመግለፅ የማኅበረሰባዊ ትድግና ሚናቸውን እንዲያበረክቱና ክትባት ለመከተብም እንዳያመነቱ ምክረ ሃሳባቸውን ይለግሳሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"በኮሮናቫይረስ መያዝ አያሳፍርም፣ የሰውን ክብርም አይቀንስም፤ በግልፅ መናገር አለብን" - ሳባን ዓሊ | SBS Amharic