"አማራነትና ኢትዮጵያዊነትን መለያየት አይቻልም፤ ኢትዮጵያዊነት የአማራነት አካል እንደሆነ ሁሉ" ትዕግሥት ከበደ08:51Tigist Kebede. Credit: SBS Amharicኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (6.4MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሳሙኤል አበበ፤ በሜልበርን የአማራ ሕብረት ማኅበር ሊቀመንበርና ወ/ሮ ትዕግሥት ከበደ በሜልበርን የአማራ ሕብረት ማኅበር አባልና የአማራ ማኅበረሰብ ተቃውሞ ሰልፍ አስተባባሪ፤ እሑድ ነሐሴ 7 በአውስትራሊያ ሜልበርን ከተማ ፊዴሬሽን አደባባይ ስለተካሔደው ሰልፍ ክንውን ይናገራሉ።አንኳሮችየተቃውሞ ሰልፍ ፋይዳዎችበሜልበርን የአማራ ማኅበረሰብ ዋነኛ ጥያቄዎችኢትዮጵያዊ ማንነትና ትብብርShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው