"ከዓለም የታዳጊ ወጣት ሴቶች የቴኒስ ሠንጠረዥ ውስጥ እንዳንወጣ የኢትዮጵያውያንን እገዛ እንጠይቃለን" ሳራ ካሣሁንና መቅደስ አዳነ07:51Sara Kassahun (L), and Mekdes Adane (R). Source: Kassahun and Adaneኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (7.13MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ሳራ ካሣሁንና መቅደስ አዳነ የዓለም ታዳጊ ሴት ወጣቶች ቴኒስ የደረጃ ሠንጠረዥ ውስጥ ገብተው ያሉ ኢትዮጵያውያን የሜዳ ቴኒስ ተጫዋቾች ናቸው። የታሪኩ ተስፋዬና ደስታ ተስፋዬ የሕፃናት ትምህርት የቴኒስ ዕድገት ማኅበር በጎ አድራጎት የቴኒስ ስልጠና ፍሬዎች ናቸው። በአቅም ማነስ ሳቢያ በብርቱ ድካም ከደረሱበት የዓለም ቴኒስ ሠንጠረዥ ውስጥ እንዳይወጡና የእነሱ ታናናሾች ሕልሞችም በአጋዥ እጦት ዕውን ሳይሆን እንዳይቀር ነው።አንኳሮች የሜዳ ቴኒስ ጅማሮየቴኒስ ውድድሮችና የዓለም አቀፍ ሠንጠርዥ ውስጥ መካተትለወገን ጥሪShareLatest podcast episodesመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀ