ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ በብሪስበን ኩዊንስላንድ የደቡብ ማኅበረሰብ ማዕከል ማኔጂንግ ዳይሬክተር፤ ስለ አስገዳጅ ቁጥጥር (Coercive Control) ያስረዳሉ። አስገዳጅ ቁጥጥር በመጪው የአውሮፓውያን 2023 መጨረሻ ግድም በኩዊንስላንድ መንግሥት ከሲቪል ወደ ወንጀል ሕግ አስጠያቂነት እንዲሻገር ከውሳኔ ላይ ተደርሷል።
አንኳሮች
- የአስገዳጅ ቁጥጥር መገለጫ ባሕሪያት
- የአስገዳጅ ቁጥጥር መንስዔዎች
- የአስገዳጅ ቁጥጥር ጎጂነት
Share






