"አስገዳጅ ቁጥጥር እስከ 14 ዓመት ስለሚያስቀጣ ብዙዎች ወንዶቻችን ማሰብ አለባቸው" ሰብለወርቅ ታደሰ13:55Seblework Tadesse. Source: S.Tadesseኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (12.75MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ - በብሪስበን ኩዊንስላንድ የደቡብ ማኅበረሰብ ማዕከል ማኔጂንግ ዳይሬክተር፤ ኩዊንስላንድ ውስጥ እንደምን በወንጀል ሊያስጠይቅ እንደሚችል ያመላክታሉ። ምክረ ሃሳባቸውንም ያጋራሉ።አንኳሮች አስገዳጅ ቁጥጥር ከሲቪል ወደ ወንጀል ሕግየድንጋጌ ለውጥ ገፊ አስባብምክረ ሃሳብShareLatest podcast episodesየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ እንዳደረገ የተጠረጠረው ግለሰብ ማምሻውን ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነውየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮችን ምዝገባ እንዲያከናውኑ ከተከፈቱ ምርጫ ጣቢያዎች መካከል 22ቱ ሕገወጥ ድርጊት በመፈፀማቸው መዝጋቱን አስታወቀመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ