"ሴቶችን ያማከለ አመራርና ፖሊሲዎች ወደ ጦርነት ዳግም ላለመግባት ያግዛል" ሰይፉ ወልደጊዮርጊስ10:26Seifu Woldegiorgis (PhD Candidate). Credit: S.Woldegiorgisኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.11MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሰይፉ ወልደጊዮርጊስ፤ በአደላይድ ፍሊንደርስ ዩኒቨርሲቲ የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ ናቸው። "ጦርነት በእናቶችና ሕፃናት ጤና አገልግሎት ያለው አሉታዊ ተፅዕኖ" በሚል ርዕስ ስላካሔዱት ጥናት ይናገራሉ።አንኳሮችየሴቶች መብቶችሴቶች ተኮር ፖሊሲዎችና ፋይዳዎችሴቶችና የአገር ግንባታ ሚናተጨማሪ ያድምጡ"በጦርነት በጣሙን የሚጎዱ ሴቶች በመሆናቸው በሰላም ድርድርና ጥሪ ውስጥም በግንባር ቀደምትነት እንዲሳተፉ የሚል አመኔታ አለ" ሰይፉ ወልደጊዮርጊስShareLatest podcast episodes"የስኳር በሽታ ሕመምተኞች ከሌሎች ሰዎች በበለጠ ከ2 እስከ 5 እጥፍ በላይ ለልብ ድካም ተጋላጭነታቸው ከፍተኛ ነው" ጌታእንዳለ ዘለቀየባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኑክሊየር ምሕንድስና ትምህርት በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ሊጀመር ነው" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ