"በጦርነት በጣሙን የሚጎዱ ሴቶች በመሆናቸው በሰላም ድርድርና ጥሪ ውስጥም በግንባር ቀደምትነት እንዲሳተፉ የሚል አመኔታ አለ" ሰይፉ ወልደጊዮርጊስ16:55Seifu Woldegiorgis (PhD). Credit: S.Woldegiorgisኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.53MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሰይፉ ወልደጊዮርጊስ፤ በአደላይድ ፍሊንደርስ ዩኒቨርሲቲ የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ ናቸው። "ጦርነት በእናቶችና ሕፃናት ጤና አገልግሎት ያለው አሉታዊ ተፅዕኖ" በሚል ርዕስ ስላካሔዱት ጥናት ይናገራሉ።አንኳሮችየሴቶች መብቶችሴቶች፣ ሕፃናትና ጦርነትየሴቶች ሚና ለሰላምግንባታተጨማሪ ያድምጡ"ሴቶችን ያማከለ አመራርና ፖሊሲዎች ወደ ጦርነት ዳግም ላለመግባት ያግዛል" ሰይፉ ወልደጊዮርጊስShareLatest podcast episodesየተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ኢትዮጵያና ኤርትራ ሩብ ክፍለ ዘመን ያስቆጠረውን የአልጀርስ የድንበር ስምምነት እንዲያከብሩ ጥሪ አቀረቡጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልበኒዚ ታዳጊ ወጣት አውስትራሊያውያን በጋውን ያለ ማኅበራዊ ሚዲያ በደስታ እንዲያሳልፉ አሳሰቡየኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ ምርጫ ግንቦት 24 ቀን 2018 እንዲሆን ቀን ተቆረጠ"ሼክስፒር እኔ ኮርዴሊያን ሆኜ ስጫወት ቢያየኝ፤ እርግጠኛ ነኝ፤ ጥቁር ሴት በመሆኔ ይደነግጣል። በእሱ ጊዜ ዘረኛነት በጣም ነበር።" ተዋናይት አሁንም አበበ