“የዘንድሮው ሳይካተት ባለፉት ዘጠኝ ዓመታት የዳያስፖራው ማኅበረሰብ ለሕዳሴ ግድብ ከ42 ሚሊየን ዶላር በላይ የቦንድ ግዢና ስጦታ አበርክቷል” - ሰላማዊት ዳዊት

Interview with Selamawit Dawit

Selamawit Dawit Source: Supplied

የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር - ሰላማዊት ዳዊት፤ ስለ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላት የሕዳሴ ግድብ አስተዋፅዎች ይናገራሉ። ለአገራዊ አንድነትና ሉዓላዊነት በአንድነት የመቆም ጥሪያቸውንም ያስተላልፋሉ።


አንኳሮች


  • የዓባይ አድቮካሲ ሆርሻ
  • የሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ሙሌት በዳያስፖራው ማኅበረሰብ ዘንድ ያሳደረው መነቃቃት
  • በቀጣይነት የሚከወኑ ዕቅዶች  

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now