“የዘንድሮው ሳይካተት ባለፉት ዘጠኝ ዓመታት የዳያስፖራው ማኅበረሰብ ለሕዳሴ ግድብ ከ42 ሚሊየን ዶላር በላይ የቦንድ ግዢና ስጦታ አበርክቷል” - ሰላማዊት ዳዊት11:34Selamawit Dawit Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.52MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር - ሰላማዊት ዳዊት፤ ስለ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላት የሕዳሴ ግድብ አስተዋፅዎች ይናገራሉ። ለአገራዊ አንድነትና ሉዓላዊነት በአንድነት የመቆም ጥሪያቸውንም ያስተላልፋሉ።አንኳሮችየዓባይ አድቮካሲ ሆርሻየሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያ ሙሌት በዳያስፖራው ማኅበረሰብ ዘንድ ያሳደረው መነቃቃትበቀጣይነት የሚከወኑ ዕቅዶች ShareLatest podcast episodesየፀረ ጥላቻ ንግግርና የጠብመንጃ ባለቤትነት ሕጎች በፓርላማ ይሁንታ ተቸራቸውግብፅ ኢትዮጵያ ካሣ ትክፈለኝ አለች"ግጥምን በጃዝ የመጀመሪያውና የመጨረሻው ዒላማ 'ለሰዎች የመዝናኛ መድረክ መክፈት፤ ባሕልን፣ የሀገር ፍቅርንና ዕሴትን ማስተዋወቅ ነው" ተዋናይ ጌታሁን ሰለሞን"የጥምቀትን የተለያዩ የሃይማኖት ሥርዓቶችንና የሕዝቡን ደስታ ስመለከት ሀገሬ ኢትዮጵያ ያለሁ ነው የመሰለኝ" መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረ ሥላሴ