የኩዊንስላንድ ነዋሪዋ ሰናይት መብራህቱ፤ መጠነኛ የቁሳቁስ ጉዳት ቢደርስባትም ቤቷ ከፍተኛ ሥፍራ ላይ በመሆኑ በጎርፍ አደጋው በብርቱ እንዳልተጎዳች ትገልጣለች። ሆኖም በጎረቤቶቿና ሌሎች የኩዊንስላንድ ነዋሪዎች ላይ የደረሰው አደጋ አስፈሪ፣ አሳዛኝና ብርቱ እንደነበር ትናገራለች።
- አንኳሮች
- የጎርፍ አደጋ በኩዊንስላንድ
- የዓይን እማኝነት
- የንብረትና ስነ ልቦና ጉዳት
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends

