"ብዙ ሰዎችን ቤት አልባ ያደረገው ጎርፍ በቴሌቪዥን ሲታይ ቀላል ቢመስልም አስፈሪ ነበር፤ እግዚአብሔር ረድቶኝ እምብዛም አልተጎዳሁም" ሰናይት መብራህቱ05:53Senayt Mebrahtu. Source: S.Mebrahtuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (4.83MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የኩዊንስላንድ ነዋሪዋ ሰናይት መብራህቱ፤ መጠነኛ የቁሳቁስ ጉዳት ቢደርስባትም ቤቷ ከፍተኛ ሥፍራ ላይ በመሆኑ በጎርፍ አደጋው በብርቱ እንዳልተጎዳች ትገልጣለች። ሆኖም በጎረቤቶቿና ሌሎች የኩዊንስላንድ ነዋሪዎች ላይ የደረሰው አደጋ አስፈሪ፣ አሳዛኝና ብርቱ እንደነበር ትናገራለች።አንኳሮች የጎርፍ አደጋ በኩዊንስላንድየዓይን እማኝነትየንብረትና ስነ ልቦና ጉዳትShareLatest podcast episodesመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀ