"ብዙ ሰዎችን ቤት አልባ ያደረገው ጎርፍ በቴሌቪዥን ሲታይ ቀላል ቢመስልም አስፈሪ ነበር፤ እግዚአብሔር ረድቶኝ እምብዛም አልተጎዳሁም" ሰናይት መብራህቱ

Community

Senayt Mebrahtu. Source: S.Mebrahtu

የኩዊንስላንድ ነዋሪዋ ሰናይት መብራህቱ፤ መጠነኛ የቁሳቁስ ጉዳት ቢደርስባትም ቤቷ ከፍተኛ ሥፍራ ላይ በመሆኑ በጎርፍ አደጋው በብርቱ እንዳልተጎዳች ትገልጣለች። ሆኖም በጎረቤቶቿና ሌሎች የኩዊንስላንድ ነዋሪዎች ላይ የደረሰው አደጋ አስፈሪ፣ አሳዛኝና ብርቱ እንደነበር ትናገራለች።


  1. አንኳሮች

 

  • የጎርፍ አደጋ በኩዊንስላንድ
  • የዓይን እማኝነት
  • የንብረትና ስነ ልቦና ጉዳት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now