"ብዙ ሰዎችን ቤት አልባ ያደረገው ጎርፍ በቴሌቪዥን ሲታይ ቀላል ቢመስልም አስፈሪ ነበር፤ እግዚአብሔር ረድቶኝ እምብዛም አልተጎዳሁም" ሰናይት መብራህቱ05:53Senayt Mebrahtu. Source: S.Mebrahtuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (4.83MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የኩዊንስላንድ ነዋሪዋ ሰናይት መብራህቱ፤ መጠነኛ የቁሳቁስ ጉዳት ቢደርስባትም ቤቷ ከፍተኛ ሥፍራ ላይ በመሆኑ በጎርፍ አደጋው በብርቱ እንዳልተጎዳች ትገልጣለች። ሆኖም በጎረቤቶቿና ሌሎች የኩዊንስላንድ ነዋሪዎች ላይ የደረሰው አደጋ አስፈሪ፣ አሳዛኝና ብርቱ እንደነበር ትናገራለች።አንኳሮች የጎርፍ አደጋ በኩዊንስላንድየዓይን እማኝነትየንብረትና ስነ ልቦና ጉዳትShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ