ወ/ሮ ሰዋሰው ስለሺ ዮሃንሰን - የትውልድ እናት ለዕርቅና ለሰላም ድርጅት ሥራ አስኪያጅና የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ አስተባባሪ፤ ስለ ድርጅታቸው እንቅስቃሴዎች ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የሰላም ድርጅት ምሥረታ
- የሰላም ጥሪ እንቅስቃሴ
- ይቅርታ፣ ዕርቅና ሰላም
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Martha Tsegaw
Source: SBS
Share this with family and friends

