"የድንጋይ መወርወሩንና የረብሻውን መንገድ ሞክረናል፤ ያልሞከርነውን የሰላምና የዕርቅ መንገድ እንሞክር" ሰዋሰው ስለሺ ዮሃንሰን

WR Sewasew PIC.jpg

Sewasew Seleshi Johanson. Credit: SS.Johanson

ወ/ሮ ሰዋሰው ስለሺ ዮሃንሰን - የትውልድ እናት ለዕርቅና ለሰላም ድርጅት ሥራ አስኪያጅና የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ አስተባባሪ፤ ስለ ድርጅታቸው እንቅስቃሴዎች ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • ዕርቅና ሰላምን የማስፈን ጥረት
  • የብዙኅን መገናኛ አዎንታዊና አሉታዊ የሰላም ሚናዎች
  • ተስፋና ስጋት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now