"የድንጋይ መወርወሩንና የረብሻውን መንገድ ሞክረናል፤ ያልሞከርነውን የሰላምና የዕርቅ መንገድ እንሞክር" ሰዋሰው ስለሺ ዮሃንሰን17:17Sewasew Seleshi Johanson. Credit: SS.Johansonኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (16.26MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ወ/ሮ ሰዋሰው ስለሺ ዮሃንሰን - የትውልድ እናት ለዕርቅና ለሰላም ድርጅት ሥራ አስኪያጅና የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ አስተባባሪ፤ ስለ ድርጅታቸው እንቅስቃሴዎች ይናገራሉ።አንኳሮችዕርቅና ሰላምን የማስፈን ጥረትየብዙኅን መገናኛ አዎንታዊና አሉታዊ የሰላም ሚናዎችተስፋና ስጋትተጨማሪ ያድምጡ"50 ዓመት ለሆነው የትውልድ ዕልቂት ክዳን ማበጀት አለብን" ሰዋሰው ስለሺ ዮሃንሰንShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ