“በቅንነት ብንሠራ ኖሮ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያንንም - መስጊድንም አይዘጋብንም ነበር። ሁላችንም በያለንበት በቅንነት እንጸልይ” – ሼህ አብዱረህማን ሐጂ ከቢር

Shiekh Abdurahman Haji Kebir Source: Supplied
ሼህ አብዱረህማን ሐጂ ከቢር፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን እስልምና እምነት ተከታዮች መሪ፤ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሰፍኖ ባለበት ወቅት የረመዳን ጾምን ሙስሊም ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን እንደምን እየጾሙ እንዳለና የጾሙን ትሩፋቶች አስመልክተው ይናገራሉ።
Share