“በቅንነት ብንሠራ ኖሮ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያንንም - መስጊድንም አይዘጋብንም ነበር። ሁላችንም በያለንበት በቅንነት እንጸልይ” – ሼህ አብዱረህማን ሐጂ ከቢር

Interview with Shiekh Abdurahman Haji Kebir

Shiekh Abdurahman Haji Kebir Source: Supplied

ሼህ አብዱረህማን ሐጂ ከቢር፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን እስልምና እምነት ተከታዮች መሪ፤ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሰፍኖ ባለበት ወቅት የረመዳን ጾምን ሙስሊም ኢትዮጵያውያን - አውስትራሊያውያን እንደምን እየጾሙ እንዳለና የጾሙን ትሩፋቶች አስመልክተው ይናገራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now