"የምርጫ ጊዜ ሰሌዳውን በሚመለከት ከፖለቲካ ፓርቲዎች ዕቅዱን የሚያስቀይር ግብረ መልስ አልገጠመንም" - ሶሊያና ሽመልስ10:28 Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.79MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ሶሊያና ሽመልስ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ኮሙኒኬሽን አማካሪ፤ ምርጫ ቦርድ የነደፈውን የ2013 አገር አቀፍ የምርጫ ሠሌዳና ግብር ላይ ለማዋል እያከናወናቸው ያሉ እንቅስቃሴዎችን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የጊዜ ሰሌዳውን በተመለከተ የምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ያገኛቸው ግብረ መልሶችየአዲስ አበባና የድሬዳዋ አስተዳደሮች የምርጫ ቀናት ሽግሽግየትግራይ ክልል ምርጫ ዕሳቤShareLatest podcast episodes"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም2018 - አዲስ ዓመት፣ አውደ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ