ምርጫ 2013 “በኢትዮጵያ የደም ፖለቲካ ተወግዶ የፍቅር ፖለቲካ ሊመሠረት ይገባል፤ የጥላቻ ፖለቲካ መቆም አለበት” – ሰለሞን ታፈሰ11:04Staff of the National Electoral Board of Ethiopia registerpeople in a registration station in Addis Ababa, Ethiopia, on April 23, 2021. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.01MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሰለሞን ታፈሰ - የአዲሱ ትውልድ ፓርቲ ሊቀመንበር ናቸው። ፓርቲያቸው በ2013ቱ አገር አቀፍ ምርጫ 179 ዕጩዎችን በማቅረብ ተወዳዳሪ ነው። “የአዲሱ ትውልድ ፓርቲ የተመሠረተው በሃሣብ መበላለጥ ኢትዮጵያ የሁላችንም አገር እንድትሆንና ዜጎች በኢትዮጵያዊነታቸው እንዳይሸማቀቁ የሚል ሃሣብ ይዘን ነው” ይላሉ።አንኳሮች የአዲሱ ትውልድ ፓርቲ ተልዕኮዎችየምርጫው ጊዜ ሠሌዳ መራዘምና ፋይዳውብሔራዊ ዕርቅና መግባባትShareLatest podcast episodesየጥምር ዜግነት ጉዳይ በአጀንዳነት ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቀረበ"ኢትዮጵያ ውስጥ የሁሉንም ክልልሎች ይሁንታ ለማግኘትና ዲሞክራሲም ሥር እንዲሰድ ለማድረግ ፕሬዚደንታዊ ሥርዓት ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የዳያስፖራ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚታየው የሀገር ቤት ነፀብራቅ ነው፤ ሀገር ቤት ያለው ሁኔታ እየሰከነ ሲሄድ የዳያስፖራውም እንደዚያ ይሆናል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም"የኢኮኖሚ ዕድገት ኢትዮጵያዊነት እንዲለመልም ያደርጋል፤ ሕዝብ ኢትዮጵያዊነት የሚያስገኘውን ጥቅም እንዲያውቅ ማድረግ ያስፈልጋል" ዶ/ር ሰለሞን ኃይለማርያም