ምርጫ 2013 “በኢትዮጵያ የደም ፖለቲካ ተወግዶ የፍቅር ፖለቲካ ሊመሠረት ይገባል፤ የጥላቻ ፖለቲካ መቆም አለበት” – ሰለሞን ታፈሰ

Election 2021

Staff of the National Electoral Board of Ethiopia registerpeople in a registration station in Addis Ababa, Ethiopia, on April 23, 2021. Source: Getty

አቶ ሰለሞን ታፈሰ - የአዲሱ ትውልድ ፓርቲ ሊቀመንበር ናቸው። ፓርቲያቸው በ2013ቱ አገር አቀፍ ምርጫ 179 ዕጩዎችን በማቅረብ ተወዳዳሪ ነው። “የአዲሱ ትውልድ ፓርቲ የተመሠረተው በሃሣብ መበላለጥ ኢትዮጵያ የሁላችንም አገር እንድትሆንና ዜጎች በኢትዮጵያዊነታቸው እንዳይሸማቀቁ የሚል ሃሣብ ይዘን ነው” ይላሉ።


አንኳሮች


 

  • የአዲሱ ትውልድ ፓርቲ ተልዕኮዎች
  • የምርጫው ጊዜ ሠሌዳ መራዘምና ፋይዳው
  • ብሔራዊ ዕርቅና መግባባት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now