ምርጫ 2013 “በኢትዮጵያ የደም ፖለቲካ ተወግዶ የፍቅር ፖለቲካ ሊመሠረት ይገባል፤ የጥላቻ ፖለቲካ መቆም አለበት” – ሰለሞን ታፈሰ11:04Staff of the National Electoral Board of Ethiopia registerpeople in a registration station in Addis Ababa, Ethiopia, on April 23, 2021. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.01MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሰለሞን ታፈሰ - የአዲሱ ትውልድ ፓርቲ ሊቀመንበር ናቸው። ፓርቲያቸው በ2013ቱ አገር አቀፍ ምርጫ 179 ዕጩዎችን በማቅረብ ተወዳዳሪ ነው። “የአዲሱ ትውልድ ፓርቲ የተመሠረተው በሃሣብ መበላለጥ ኢትዮጵያ የሁላችንም አገር እንድትሆንና ዜጎች በኢትዮጵያዊነታቸው እንዳይሸማቀቁ የሚል ሃሣብ ይዘን ነው” ይላሉ።አንኳሮች የአዲሱ ትውልድ ፓርቲ ተልዕኮዎችየምርጫው ጊዜ ሠሌዳ መራዘምና ፋይዳውብሔራዊ ዕርቅና መግባባትShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረና