"ለቡልጋሪያ ዓለም አቀፍ ሰርከስ በዳኝነት መመረጤ ለእኔ ብቻ ሳይሆን፤ ለኢትዮጵያና ለአፍሪካ ሰርከስም ትልቅ ዕድል ነው" ሶስና ወጋየሁ20:49Sosina Wogayehu. Source: S.Wogayehuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (18.75MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ወ/ሮ ሶስና ወጋየሁ - የኢትዮ - ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ዋና ሥራ አስፈፃሚና የአዲስ አበባ ጂምናስቲክ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈፃሚ አባል፤ የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊትና አፍሪካዊት ሆና ለዓለም አቀፍ ዳኝነት ስለ መመረጧና የኢትዮ ሰርከስ እንቅስቃሴዎች ትናገራለች። የማኅበረሰባዊ ድጋፍ ጥሪና ምስጋናም ታቀርባለች።አንኳሮችዓለም አቀፍ ሰርከስኢትዮ ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት እንጦጦ ፓርክ ፕሮጄክትየድጋፍ ጥሪና ምስጋናShareLatest podcast episodesበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር