"ለቡልጋሪያ ዓለም አቀፍ ሰርከስ በዳኝነት መመረጤ ለእኔ ብቻ ሳይሆን፤ ለኢትዮጵያና ለአፍሪካ ሰርከስም ትልቅ ዕድል ነው" ሶስና ወጋየሁ20:49Sosina Wogayehu. Source: S.Wogayehuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (18.75MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ወ/ሮ ሶስና ወጋየሁ - የኢትዮ - ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ዋና ሥራ አስፈፃሚና የአዲስ አበባ ጂምናስቲክ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈፃሚ አባል፤ የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊትና አፍሪካዊት ሆና ለዓለም አቀፍ ዳኝነት ስለ መመረጧና የኢትዮ ሰርከስ እንቅስቃሴዎች ትናገራለች። የማኅበረሰባዊ ድጋፍ ጥሪና ምስጋናም ታቀርባለች።አንኳሮችዓለም አቀፍ ሰርከስኢትዮ ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት እንጦጦ ፓርክ ፕሮጄክትየድጋፍ ጥሪና ምስጋናShareLatest podcast episodesየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ እንዳደረገ የተጠረጠረው ግለሰብ ማምሻውን ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነውየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮችን ምዝገባ እንዲያከናውኑ ከተከፈቱ ምርጫ ጣቢያዎች መካከል 22ቱ ሕገወጥ ድርጊት በመፈፀማቸው መዝጋቱን አስታወቀመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ