"ለቡልጋሪያ ዓለም አቀፍ ሰርከስ በዳኝነት መመረጤ ለእኔ ብቻ ሳይሆን፤ ለኢትዮጵያና ለአፍሪካ ሰርከስም ትልቅ ዕድል ነው" ሶስና ወጋየሁ

News

Sosina Wogayehu. Source: S.Wogayehu

ወ/ሮ ሶስና ወጋየሁ - የኢትዮ - ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ዋና ሥራ አስፈፃሚና የአዲስ አበባ ጂምናስቲክ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈፃሚ አባል፤ የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊትና አፍሪካዊት ሆና ለዓለም አቀፍ ዳኝነት ስለ መመረጧና የኢትዮ ሰርከስ እንቅስቃሴዎች ትናገራለች። የማኅበረሰባዊ ድጋፍ ጥሪና ምስጋናም ታቀርባለች።


አንኳሮች

  • ዓለም አቀፍ ሰርከስ
  • ኢትዮ ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት እንጦጦ ፓርክ ፕሮጄክት
  • የድጋፍ ጥሪና ምስጋና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now