"ለቡልጋሪያ ዓለም አቀፍ ሰርከስ በዳኝነት መመረጤ ለእኔ ብቻ ሳይሆን፤ ለኢትዮጵያና ለአፍሪካ ሰርከስም ትልቅ ዕድል ነው" ሶስና ወጋየሁ20:49Sosina Wogayehu. Source: S.Wogayehuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (18.75MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ወ/ሮ ሶስና ወጋየሁ - የኢትዮ - ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ዋና ሥራ አስፈፃሚና የአዲስ አበባ ጂምናስቲክ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈፃሚ አባል፤ የመጀመሪያዋ ኢትዮጵያዊትና አፍሪካዊት ሆና ለዓለም አቀፍ ዳኝነት ስለ መመረጧና የኢትዮ ሰርከስ እንቅስቃሴዎች ትናገራለች። የማኅበረሰባዊ ድጋፍ ጥሪና ምስጋናም ታቀርባለች።አንኳሮችዓለም አቀፍ ሰርከስኢትዮ ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት እንጦጦ ፓርክ ፕሮጄክትየድጋፍ ጥሪና ምስጋናShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ