Temesgen Zewde. Source: T.Zewdeአቶ ተመስገን ዘውዴ የሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ፤ በሰሜን ወሎ ዞን ተከስቶ ባለው ጦርነት ሳቢያ የደረሱትን ችግሮችና መፈናቀሎችን አስመልክቶ የሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ( ሞጣና አካባቢው) አስተዳደር አባላትና ነዋሪዎች "ዞኑ እስኪረጋጋና የትምህርት ዘመኑ እስኪጠናቀቅ ድረስ ልጆቻችሁን እንደ ልጆቻችን እየተንከባክበን ዓመቱን ሙሉ እናስተምርላችኋለን ፣ ወደኛ ላኩልን" ሲሉ ስለምን ደብዳቤ ለመፃፍ እንደተነሳሱና ልጆቹን ተቀብለው ለማስተማርም እንደምን ተዘጋጅተው እንዳሉ ያስረዳሉ።
አቶ ተመስገን ዘውዴ የሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ፤ በሰሜን ወሎ ዞን ተከስቶ ባለው ጦርነት ሳቢያ የደረሱትን ችግሮችና መፈናቀሎችን አስመልክቶ የሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ( ሞጣና አካባቢው) አስተዳደር አባላትና ነዋሪዎች "ዞኑ እስኪረጋጋና የትምህርት ዘመኑ እስኪጠናቀቅ ድረስ ልጆቻችሁን እንደ ልጆቻችን እየተንከባክበን ዓመቱን ሙሉ እናስተምርላችኋለን ፣ ወደኛ ላኩልን" ሲሉ ስለምን ደብዳቤ ለመፃፍ እንደተነሳሱና ልጆቹን ተቀብለው ለማስተማርም እንደምን ተዘጋጅተው እንዳሉ ያስረዳሉ።