Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"ከ3,500 በላይ ተማሪዎችን ከሰሜን ወሎ ሕዝብ ተቀብለን ለማስተማር ዝግጁ ነን" አቶ ተመስገን ዘውዴ

Temesgen Zewde.

Temesgen Zewde. Source: T.Zewde

አቶ ተመስገን ዘውዴ የሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ፤ በሰሜን ወሎ ዞን ተከስቶ ባለው ጦርነት ሳቢያ የደረሱትን ችግሮችና መፈናቀሎችን አስመልክቶ የሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ( ሞጣና አካባቢው) አስተዳደር አባላትና ነዋሪዎች "ዞኑ እስኪረጋጋና የትምህርት ዘመኑ እስኪጠናቀቅ ድረስ ልጆቻችሁን እንደ ልጆቻችን እየተንከባክበን ዓመቱን ሙሉ እናስተምርላችኋለን ፣ ወደኛ ላኩልን" ሲሉ ስለምን ደብዳቤ ለመፃፍ እንደተነሳሱና ልጆቹን ተቀብለው ለማስተማርም እንደምን ተዘጋጅተው እንዳሉ ያስረዳሉ።


Published

By Demeke Kebede

Source: SBS



Share this with family and friends


አቶ ተመስገን ዘውዴ የሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ፤ በሰሜን ወሎ ዞን ተከስቶ ባለው ጦርነት ሳቢያ የደረሱትን ችግሮችና መፈናቀሎችን አስመልክቶ የሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ( ሞጣና አካባቢው) አስተዳደር አባላትና ነዋሪዎች "ዞኑ እስኪረጋጋና የትምህርት ዘመኑ እስኪጠናቀቅ ድረስ ልጆቻችሁን እንደ ልጆቻችን እየተንከባክበን ዓመቱን ሙሉ እናስተምርላችኋለን ፣ ወደኛ ላኩልን" ሲሉ ስለምን ደብዳቤ ለመፃፍ እንደተነሳሱና ልጆቹን ተቀብለው ለማስተማርም እንደምን ተዘጋጅተው እንዳሉ ያስረዳሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now