"ኢትዮጵያን ወደ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት የታሪክ ዕርቅ ያስፈልገናል፤ በታሪክ ዕርቅ እምነት ሊኖረንና ግብር ላይም ማዋል ይገባናል" ደራሲ ተሾመ ብርሃኑ18:06Author Teshome Berhanu Kemal. Credit: TB.Kemalኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.35MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ተሾመ ብርሃኑ ከማል የኢትዮጵያን ሁነኛ የግጭት፣ የስልጣኔ ዕድገትና ሃይማኖታዊ የምርምር ሥራዎችን ያካተቱ 33 መጽሐፍትን ለአንባብያን ያበረከቱ ደራሲ ናቸው። የኢትዮጵያ ታሪክ ግንዛቤያቸውን ተመርኩዘው ለዘላቂ አገራዊ ሕልውና፣ ሉዓላዊነት፣ ብሔራዊ ክብርና ኢትዮጵያዊ አንድነት መላው የታሪክ ዕርቅ ነው ይላሉ።አንኳሮችየታሪክ ዕርቅ ዕሳቤና ፋይዳዎችአገር በቀልና ዓለም አቀፍ የዕርቅ ተሞክሮዎችምክረ ሃሳቦችተጨማሪ ያድምጡ"አሁን በአማራ አካባቢ ያለው ሁኔታ በዕርቀ ሰላም ካልተገታ እጅግ የመረረ እንደሚሆን ምንም ጥርጥር የለውም" ደራሲ ተሾመ ብርሃኑShareLatest podcast episodes"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food" 'በሕይወት ሁሉ ነገር ተሳካልን፤ የእናታችንም ሕልም ተሳክቷል' በምንልበት ሰዓት እናታችንን አጣናት" ሊዲያ ዓለማየሁበመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት ሳቢያ የደረሰውን የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት አስመልክቶ የአውስትራሊያ ብሔራዊ ካቢኔ በነገው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው