"የበጎ ሰው ተሸላሚዎች በተለያዩ ሥፍራዎች ቅድሚያ እንዲሰጣቸው ለማድረግ እየሠራንና ጥሩ ውጤትም እያገኘንበት ነው" አቶ ጥበቡ በለጠ

Bego Sew 2023.jpg

Credit: Bego Sew Award

አቶ ጥበቡ በለጠ፤ የአሃዱ ራዲዮና ቴሌቪዥን ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ደራሲ፣ የዘጋቢ ፊልም አዘጋጅና የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት ቦርድ አባል፤ ጳጉሜን 5 ቀን 2015 ስለሚካሔደው የሽልማት አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት መሰናዶዎችና ትልሞች ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት አገልግሎቶችን ማስፋት
  • የአገር አቀፍ ሽልማት ተቀባዮች ብሔራዊ አጀንዳዎችን እንዲያራምዱ የማስቻል ዕሳቤ
  • የ11ኛው የበጎ ሰው ሽልማት ሥነ ሥርዓት ዝግጅት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"የበጎ ሰው ተሸላሚዎች በተለያዩ ሥፍራዎች ቅድሚያ እንዲሰጣቸው ለማድረግ እየሠራንና ጥሩ ውጤትም እያገኘንበት ነው" አቶ ጥበቡ በለጠ | SBS Amharic