"የበጎ ሰው ተሸላሚዎች በተለያዩ ሥፍራዎች ቅድሚያ እንዲሰጣቸው ለማድረግ እየሠራንና ጥሩ ውጤትም እያገኘንበት ነው" አቶ ጥበቡ በለጠ12:21 Credit: Bego Sew Awardኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (9.02MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ጥበቡ በለጠ፤ የአሃዱ ራዲዮና ቴሌቪዥን ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ደራሲ፣ የዘጋቢ ፊልም አዘጋጅና የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት ቦርድ አባል፤ ጳጉሜን 5 ቀን 2015 ስለሚካሔደው የሽልማት አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት መሰናዶዎችና ትልሞች ይናገራሉ።አንኳሮችየበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት አገልግሎቶችን ማስፋትየአገር አቀፍ ሽልማት ተቀባዮች ብሔራዊ አጀንዳዎችን እንዲያራምዱ የማስቻል ዕሳቤየ11ኛው የበጎ ሰው ሽልማት ሥነ ሥርዓት ዝግጅትተጨማሪ ያድምጡ"የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት ለአገር የላቀ ተግባራትን ያበረከቱ ሰዎችን በአደባባይ የሚዘክረው ለትውልድ አርአያነት ስላለው ነው" አቶ ጥበቡ በለጠShareLatest podcast episodes#96 At a swimming lesson (Med)ኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ በሱዳን ጎርፍ አስከትሏል በሚል በግብፅ የቀረበባትን ክስ ውድቅ አደረገች#95 Under the stars (Med)"ኢትዮጵያ ለእኔ ቤቴ ናት፤ ሀገሬ ናት። የትም ልሂድ የት፤ ወደ ቤቴ፣ ወደ ሀገሬ ልመለስ የምለው እናት ኢትዮጵያን ነው" ድምፃዊ ቫሔ ታልቢያን