አቶ ጥበቡ በለጠ፤ የአሃዱ ራዲዮና ቴሌቪዥን ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ደራሲ፣ የዘጋቢ ፊልም አዘጋጅና የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት ቦርድ አባል፤ ጳጉሜን 5 ቀን 2015 ስለሚካሔደው የሽልማት አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት መሰናዶዎችና ትልሞች ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት አገልግሎቶችን ማስፋት
- የአገር አቀፍ ሽልማት ተቀባዮች ብሔራዊ አጀንዳዎችን እንዲያራምዱ የማስቻል ዕሳቤ
- የ11ኛው የበጎ ሰው ሽልማት ሥነ ሥርዓት ዝግጅት
Share






