"የበጎ ሰው ተሸላሚዎች በተለያዩ ሥፍራዎች ቅድሚያ እንዲሰጣቸው ለማድረግ እየሠራንና ጥሩ ውጤትም እያገኘንበት ነው" አቶ ጥበቡ በለጠ

Bego Sew 2023.jpg

Credit: Bego Sew Award

አቶ ጥበቡ በለጠ፤ የአሃዱ ራዲዮና ቴሌቪዥን ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ደራሲ፣ የዘጋቢ ፊልም አዘጋጅና የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት ቦርድ አባል፤ ጳጉሜን 5 ቀን 2015 ስለሚካሔደው የሽልማት አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት መሰናዶዎችና ትልሞች ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት አገልግሎቶችን ማስፋት
  • የአገር አቀፍ ሽልማት ተቀባዮች ብሔራዊ አጀንዳዎችን እንዲያራምዱ የማስቻል ዕሳቤ
  • የ11ኛው የበጎ ሰው ሽልማት ሥነ ሥርዓት ዝግጅት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now