"የበጎ ሰው ተሸላሚዎች በተለያዩ ሥፍራዎች ቅድሚያ እንዲሰጣቸው ለማድረግ እየሠራንና ጥሩ ውጤትም እያገኘንበት ነው" አቶ ጥበቡ በለጠ12:21 Credit: Bego Sew Awardኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (9.02MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ጥበቡ በለጠ፤ የአሃዱ ራዲዮና ቴሌቪዥን ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ደራሲ፣ የዘጋቢ ፊልም አዘጋጅና የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት ቦርድ አባል፤ ጳጉሜን 5 ቀን 2015 ስለሚካሔደው የሽልማት አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት መሰናዶዎችና ትልሞች ይናገራሉ።አንኳሮችየበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት አገልግሎቶችን ማስፋትየአገር አቀፍ ሽልማት ተቀባዮች ብሔራዊ አጀንዳዎችን እንዲያራምዱ የማስቻል ዕሳቤየ11ኛው የበጎ ሰው ሽልማት ሥነ ሥርዓት ዝግጅትተጨማሪ ያድምጡ"የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት ለአገር የላቀ ተግባራትን ያበረከቱ ሰዎችን በአደባባይ የሚዘክረው ለትውልድ አርአያነት ስላለው ነው" አቶ ጥበቡ በለጠShareLatest podcast episodes"በጎ መሥራት ለራስም፤ ለማኅበረሰብም ጠቃሚ ነው። ሁላችንም መንፈሳችንን ወደ በጎ መንገድ መርተን ምሳሌ እንድንሆን በአደራ መልኩ ለማኅበርሰቡ አሳስባለሁ" ወርቅነህ ባይህፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁየነዳጅ ዋጋ አቀናነስ ጥቆማዎች | ትኩረት ነዳጅ ላይሀገራዊው የምክክር ጉባኤ ምርጫው እንደተጠናቀቀ ይጀመራል ተባለ