አቶ ጥበቡ በለጠ፤ የአሃዱ ራዲዮና ቴሌቪዥን ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ደራሲ፣ የዘጋቢ ፊልም አዘጋጅና የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት ቦርድ አባል፤ ስለ ሽልማት ድርጅቱ ተልዕኮዎችና የአንድ አሠርት ዓመት ጉዞ አንስተው ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት ዕሳቤና ተልዕኮዎች
- የዕጩ ተሸላሚዎች ምርጫ መሥፈርቶች ሂደት
- የባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በበጎ ሰው የአገር ቤት ሽልማት ተካታችነት አገራዊ ፋይዳዎች
Share






