"የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት ለአገር የላቀ ተግባራትን ያበረከቱ ሰዎችን በአደባባይ የሚዘክረው ለትውልድ አርአያነት ስላለው ነው" አቶ ጥበቡ በለጠ

Tibebu Belete Bego Sew.jpg

Tibebu Belete, Board Memeber of Bego Sew Award Organisation. Credit: T.Belete

አቶ ጥበቡ በለጠ፤ የአሃዱ ራዲዮና ቴሌቪዥን ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ደራሲ፣ የዘጋቢ ፊልም አዘጋጅና የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት ቦርድ አባል፤ ስለ ሽልማት ድርጅቱ ተልዕኮዎችና የአንድ አሠርት ዓመት ጉዞ አንስተው ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት ዕሳቤና ተልዕኮዎች
  • የዕጩ ተሸላሚዎች ምርጫ መሥፈርቶች ሂደት
  • የባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በበጎ ሰው የአገር ቤት ሽልማት ተካታችነት አገራዊ ፋይዳዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now