"የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት ለአገር የላቀ ተግባራትን ያበረከቱ ሰዎችን በአደባባይ የሚዘክረው ለትውልድ አርአያነት ስላለው ነው" አቶ ጥበቡ በለጠ

Tibebu Belete Bego Sew.jpg

Tibebu Belete, Board Memeber of Bego Sew Award Organisation. Credit: T.Belete

አቶ ጥበቡ በለጠ፤ የአሃዱ ራዲዮና ቴሌቪዥን ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ደራሲ፣ የዘጋቢ ፊልም አዘጋጅና የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት ቦርድ አባል፤ ስለ ሽልማት ድርጅቱ ተልዕኮዎችና የአንድ አሠርት ዓመት ጉዞ አንስተው ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት ዕሳቤና ተልዕኮዎች
  • የዕጩ ተሸላሚዎች ምርጫ መሥፈርቶች ሂደት
  • የባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በበጎ ሰው የአገር ቤት ሽልማት ተካታችነት አገራዊ ፋይዳዎች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት ለአገር የላቀ ተግባራትን ያበረከቱ ሰዎችን በአደባባይ የሚዘክረው ለትውልድ አርአያነት ስላለው ነው" አቶ ጥበቡ በለጠ | SBS Amharic