የኢትዮጵያ ፊልም ፌስቲቫል 2022 በለንደን17:22Hirut, Who Is Her Father? Credit: Habeshaviewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (15.21MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ - የሐበሻቪው ኦፕሬሽንስ ዳይሬክተር፤ ከኦክቶበር 14-16, 2022 / ጥቅምት 4 - 6, 2015 ድረስ በአገረ እንግሊዝ ለንደን ከተማ ስለሚካሒደው የኢትዮጵያ ፊልም ሳምንት ይናገራሉ። በሶስቱ ቀናት ውስጥ ለሕዝብ ስለሚቀርቡት ሲመት፣ ሂሩት አባቷ ማን ነው? እና ርዕስ ፍለጋ ስለተሰኙት ሶስት ፊልሞች ይዘትና ታሪካዊ ፋይዳዎቻቸውን አስመልክተው ያስረዳሉ።አንኳሮችየኢትዮጵያ ፊልሞች ዓለም አቀፍ መድረኮችን የማግኘት ፋይዳዎችየፊልም መረጣ ሂደቶችየሐበሻቪው የዕይታ አቅርቦት ዘርፎችShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ