"ከኔትፊሊክስ ጋር ያለን ችግር 'የኢትዮጵያን ፊልም ከፍሎ የሚያየው ማነው?'ነው፤ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያን ፊልም አክብረን፤እየከፈልን ማየት ይኖርብናል"ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ

HV.jpg

Tigist Kebede, CEO of Habeshaview (C). Credit: Habeshaview

ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ፤ ለ10ኛ ዓመት የበቃው የHabeshaview ተባባሪ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ በኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ ውስጥ ድርጅታቸው እያበረከተ ያለውን ሚናና ዋነኛ ተልዕኮውን ነቅሰው ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • የኢትዮጵያ የፊልም ኢንዱስትሪ እምርታዎች
  • የHabeshaview አስተዋፅዖዎች
  • ከሀገር አቀፍ ዕይታ ወደ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል ታይታ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now