ፀሐይ ፉሌ - ከዱባይ እስከ አውስትራሊያ፤ ሞግዚት፣ ጥገኝነት ጠያቂና ሙሽሪት

Community

Million Habtamu (L) and Tsehay Fule (R). Source: Habtamu and Fole.

አገረ ኢትዮጵያን ገና በ14 ዓመት ዓመት ዕድሜዋ ለቅቃ ለዱባይ ሞግዚትነት የበቃችው ፀሐይ ፉሌ እንደምን አውስትራሊያ ውስጥ ለጥገኝነት እንደበቃችና ስሞኑን ከሕይወት አካልዋ ሚሊየን ኃብታሙ ጋር በፍቅር ተዋህደው ጋብቻ ለመፈጸም እንደበቁ ታወጋለች። "አንተን ስላገኘሁና ለጋብቻም 'እሺ' እንድልህ የረዳኝን እግዚአብሔር አመሰግናለሁ። በጣም እወድሃለሁ፤ በጣም አከብርሃለሁ" በማለትም ለሙሽራ ባለቤትዋ ሚሊየን ያላትን ጥልቅ ፍቅርም ትገልጣልች።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
ፀሐይ ፉሌ - ከዱባይ እስከ አውስትራሊያ፤ ሞግዚት፣ ጥገኝነት ጠያቂና ሙሽሪት | SBS Amharic