“ክሊኒካችን በግርዛት ሳቢያ ጉዳት ለደረሰባቸው ሴቶች ሁሉን አቀፍ የጤና እገዛ ያደርጋል ። ” - ወ/ሮ ንግስቲ መልሆላንድ

.

W/R Nigisti Mulholland Source: N.Mulholland

የአለማቀፍ የሴቶች ቀን ማርች 8 ጽንሰ ሃሳብ ከሃያኛው ምእተ አመት መባቻ ጀምሮ ለሴቶች መብት በሚያቀነቅኑ ሴቶች ተጸንሶ ዛሬ በይፋ ለመከበር የበቃ በአል ቢሆንም ፤ የጾታ እኩልነት ግን ዛሬም ድረስ አልተረጋገጠም ። ዛሬም ድረስ ከ30 አገራት በላይ በሴቶች ላይ ግርዛትን እንደሚፈጽሙ ይታመናል ። በአለማችን በ2030 የሴት ልጅ ግርዛት ሙሉ ለሙሉ ይቆማል ተብሎ ግምት የተቀመጠ ሲሆን ለውጤታማነቱም ትምህርት አስፋላጊ መሆኑን ወ/ሮ ንግስቲ መልሆላንድ ይናገራሉ ።


 


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service