ውሂበእግዜር ፈረደ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ተባባሪ ፕሮፌሰርና የብሉ ናይል የውኃ ምርምር ተቋም ተመራማሪ፤ በቅርቡ በ Journal of Afrosiatic Languages, History and Culture (Volume 9, Number 1, 2020) ላይ Patriarchal -Hegemony: Religion as an instrument of Hydro-Hegemony በሚል ርዕስ ስላቀረቡት መጣጥፋቸው ያሰረዳሉ።
አንኳሮች
- የግብፅ በኢትዮጵያ የሃይማኖት ዘርፍ ተፅዕኖ
- የግብፅና ኢትዮጵያ የውኃና ፖለቲካ ግንኙነት
- ዓባይና የግብፅ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ
Share






