“ግብፅ በሃይማኖት አባቶች በኩል ያደረገችው ተፅዕኖ እዚህ ግባ የሚባል አይደለም የሚለው አስተሳሰብ እንዴት የፖለቲካ ሥርዓቱን እንደቀረጸው አለመረዳት ነው” - ረ/ፕ/ር ውሂበእግዜር ፈረደ

Interview with Wuhibegezer Ferede

Wuhibegezer Ferede Source: Supplied

ውሂበእግዜር ፈረደ በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ተባባሪ ፕሮፌሰርና የብሉ ናይል የውኃ ምርምር ተቋም ተመራማሪ፤ በቅርቡ በ Journal of Afrosiatic Languages, History and Culture (Volume 9, Number 1, 2020) ላይ Patriarchal -Hegemony: Religion as an instrument of Hydro-Hegemony በሚል ርዕስ ስላቀረቡት መጣጥፋቸው ያሰረዳሉ።


አንኳሮች


  • የግብፅ በኢትዮጵያ የሃይማኖት ዘርፍ ተፅዕኖ
  • የግብፅና ኢትዮጵያ የውኃና ፖለቲካ ግንኙነት
  • ዓባይና የግብፅ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now