"በጎርፍ አደጋ እስከ 14 ሺህ ዶላርስ ያህል ንብረት ወድሞብናል፤ ጓደኞቻችን ዘንድ ተጠግተን ነው ያለነው" ያኔት ኪሮስ06:55Yanet Kiros. Source: Y.Kirosኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (4.91MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ኩዊንስላንድን ክፉኛ ባጥለቀለቀው ጎርፍ ሳቢያ አያሌ ለጎርፍ ተጋላጭ ነዋሪዎች ከመኖሪያቸውና ከቀዬዎቻቸው ተፈናቅነዋል። ወ/ሮ ያኔት ኪሮስና ቤተሰባቸው ከጎርፍ ሰለባዎቹ አንዱ ናቸው። ጎርፉ በእሳቸውና ቤተሰባቸው መኖሪያና ንብረት ላይ ስላደረሰው ጉዳትና ተጠልለው ስለሚገኙበት ሁኔታ ይናገራሉ። እርዳታ ላደረሱላቸው ወገኖችም ምስጋናም ያቀርባሉ።አንኳሮች የጎርፍ አደጋሕይወትና ንብረትየማኅበረሰብ እርዳታ ShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስ