"በጎርፍ አደጋ እስከ 14 ሺህ ዶላርስ ያህል ንብረት ወድሞብናል፤ ጓደኞቻችን ዘንድ ተጠግተን ነው ያለነው" ያኔት ኪሮስ

Community

Yanet Kiros. Source: Y.Kiros

ኩዊንስላንድን ክፉኛ ባጥለቀለቀው ጎርፍ ሳቢያ አያሌ ለጎርፍ ተጋላጭ ነዋሪዎች ከመኖሪያቸውና ከቀዬዎቻቸው ተፈናቅነዋል። ወ/ሮ ያኔት ኪሮስና ቤተሰባቸው ከጎርፍ ሰለባዎቹ አንዱ ናቸው። ጎርፉ በእሳቸውና ቤተሰባቸው መኖሪያና ንብረት ላይ ስላደረሰው ጉዳትና ተጠልለው ስለሚገኙበት ሁኔታ ይናገራሉ። እርዳታ ላደረሱላቸው ወገኖችም ምስጋናም ያቀርባሉ።


አንኳሮች


 

  • የጎርፍ አደጋ
  • ሕይወትና ንብረት
  • የማኅበረሰብ እርዳታ
     

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now