"የአማርኛ ቋንቋን የአፍሪካ ኅብረት የሥራ ቋንቋ ማድረግ እንፈልጋለን" የሐረርወርቅ ጋሻው

Yeharerwerk Gashaw. Source: Y.Gashaw
ወ/ሮ የሐረርወርቅ ጋሻው - አማርኛን የአፍሪካ ኅብረት የሥራ ቋንቋ እናድርግ ኮሚቴ ሰብሳቢ፤ የአማርኛ ቋንቋን አኅጉራዊ የሥራ ቋንቋ ለማድረግ ኮሚቴያቸው እያካሔዳቸው ስላሉት ጥረቶች ይናገራሉ።
Share

Yeharerwerk Gashaw. Source: Y.Gashaw

SBS World News