"ኢትዮጵያዊነትን በጋራ እንደምን ነው የምናድነው ብለን መምከር ይገባል ብዬ አምናለሁ"አቶ የሺዋስ አሰፋ18:08Yeshiwas Assefa. Credit: Y.AssefaSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.47MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ የሺዋስ አሰፋ፤ የቀድሞው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ሊቀመንበር "ዘውገኝነት ኢትዮጵያ ውስጥ ተንሠራፍቶ ኢትዮጵያዊነትን ፈተና ውስጥ ከትቶ ነው ያለው" በሚል ዕሳቤ የጋራ ብሔራዊ ማንነት አገነባብ ላይ አገራዊ ምክክር እንደሚያሻ አንስተው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮችብሔራዊ ማንነትና የጎሣ ፖለቲካኢትዮጵያዊነትን የማጎልበቻ ዕሳቤዎችጉዞ ወደ አውስትራሊያShareLatest podcast episodesጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልበኒዚ ታዳጊ ወጣት አውስትራሊያውያን በጋውን ያለ ማኅበራዊ ሚዲያ በደስታ እንዲያሳልፉ አሳሰቡየኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ ምርጫ ግንቦት 24 ቀን 2018 እንዲሆን ቀን ተቆረጠ"ሼክስፒር እኔ ኮርዴሊያን ሆኜ ስጫወት ቢያየኝ፤ እርግጠኛ ነኝ፤ ጥቁር ሴት በመሆኔ ይደነግጣል። በእሱ ጊዜ ዘረኛነት በጣም ነበር።" ተዋናይት አሁንም አበበ"ወጣት ሴቶች ውስጣቸው ጥንካሬና ችሎታ እንዲኖራቸው ነው የምፈልገው፤ ለውጥ ቢኖርም አሁንም ወንዶችና ሴቶች ገና እኩል አይደሉም" ተዋናይት አሁንም አበበ