"ኢትዮጵያዊነትን በጋራ እንደምን ነው የምናድነው ብለን መምከር ይገባል ብዬ አምናለሁ"አቶ የሺዋስ አሰፋ18:08Yeshiwas Assefa. Credit: Y.AssefaSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.47MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ የሺዋስ አሰፋ፤ የቀድሞው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ሊቀመንበር "ዘውገኝነት ኢትዮጵያ ውስጥ ተንሠራፍቶ ኢትዮጵያዊነትን ፈተና ውስጥ ከትቶ ነው ያለው" በሚል ዕሳቤ የጋራ ብሔራዊ ማንነት አገነባብ ላይ አገራዊ ምክክር እንደሚያሻ አንስተው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮችብሔራዊ ማንነትና የጎሣ ፖለቲካኢትዮጵያዊነትን የማጎልበቻ ዕሳቤዎችጉዞ ወደ አውስትራሊያShareLatest podcast episodes"ይቅርታ ይደረግልኝና የኢትዮጵያ ፊልም ከአዳራሽና ሬስቶራንት በባሕል ማዕከል ወይም ሲኒማ ቤት ቢታይ ሲኒማችን ክብር ይኖረዋል" ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ"ከኔትፊሊክስ ጋር ያለን ችግር 'የኢትዮጵያን ፊልም ከፍሎ የሚያየው ማነው?'ነው፤ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያን ፊልም አክብረን፤እየከፈልን ማየት ይኖርብናል"ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ#98 Splitting the bill (Med)"ግጥም በጃዝን በየሶስት ወራቱ ወደ ተለያዩ የአውስትራሊያ ዋና ዋና ከተሞች እየተዘዋወርን እናሳያለን" ተዋናይና ገጣሚ ጌታሁን ሰለሞን