"ኢትዮጵያዊነትን በጋራ እንደምን ነው የምናድነው ብለን መምከር ይገባል ብዬ አምናለሁ"አቶ የሺዋስ አሰፋ18:08Yeshiwas Assefa. Credit: Y.AssefaSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.47MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ የሺዋስ አሰፋ፤ የቀድሞው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ሊቀመንበር "ዘውገኝነት ኢትዮጵያ ውስጥ ተንሠራፍቶ ኢትዮጵያዊነትን ፈተና ውስጥ ከትቶ ነው ያለው" በሚል ዕሳቤ የጋራ ብሔራዊ ማንነት አገነባብ ላይ አገራዊ ምክክር እንደሚያሻ አንስተው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮችብሔራዊ ማንነትና የጎሣ ፖለቲካኢትዮጵያዊነትን የማጎልበቻ ዕሳቤዎችጉዞ ወደ አውስትራሊያShareLatest podcast episodesየአውስትራሊያ ማዕከላዊ ባንክ የወለድ መጠን ጨመረአንድ የአሜሪካ ፍርድ ቤት የኢትዮጵያውያን ጊዜያዊ ከለላ እንዲያበቃ የትራምፕ አስተዳደር የሰጠውን ውሳኔ በጊዜያዊነት አገደየቀድሞው የአውስትራሊያ ጠ/ሚ/ር ስኮት ሚኒስትር ስኮት ሞሪሰን የአውስትራሊያ ኢማሞች የሰበካ ፈቃድ እንዲያወጡና አስተምህሮቶቻቸውም በእንግሊዝኛ እንዲሆን አሳሰቡኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን በቁጥጥር ስር ማዋሏን አስታወቀች