“እውነት ነው ኢትዮጵያ ውስጥ ችግር አለ፤ ተስፋም አለ” የሺዋስ አሰፋ15:16Yeshiwas Assefa, Chairman of Ethiopian Citizens for Social Justice. Source: Y. Assefaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (13.23MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ የሺዋስ አሰፋ - የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) ሊቀመንበር፤ በወርኃ ግንቦት 2013 በሚካሄደው ምርጫ ኢዜማን ራሱን በአማራጭ መንግሥትነት እንደምን አሰናድቶ እንዳለ ይናገራሉ።አንኳሮች ወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮችየኢዜማ አመራር አባላት የትግራይና ማይካድራ ጉብኝቶችየኢዜማ የዳያስፖራ ፖሊሲShareLatest podcast episodes"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀዩናይድ ስቴትስ የኢራንን መርከብ በቁጥጥሯ ስር አዋለች፤ ኢራን የአፀፋ እርምጃ እወስዳለሁ አለች