“አደንዛዥ ዕፅና አልኮል የበርካታ ወጣቶችን ሕይወት እየነጠቀ ነው” ቤተልሔም ግርማ

Community

Bethlehem Girma. Source: B.Girma

ዮናስ ሙሉጌታ - የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል መሥራችና ሰብሳቢ፣ ቤተልሔም ግርማና ሀገር አዳሙ የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል መሥራችና አባላት፤ በኢትዮጵያውያን ወጣቶች ዘንድ በመስፋፋትና አሳሳቢም ሆነው ያሉትን አደንዛዥ ዕፅና አልኮልን እንደማኅበረሰብና ቤተሰብ ለመከላከል ግድ የሚሉ ጥረቶች አንስተው ያሳስባሉ።


አንኳሮች


 

  • የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል ዓላማና ምሥረታ
  • በወጣቶች ዘንድ የአደንዛዥ ዕፅና አልኮል ሳቢና ገፊ ምክንያቶች
  • የወላጆችና ማኅበረሰብ ሚናዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now