“አደንዛዥ ዕፅና አልኮል የበርካታ ወጣቶችን ሕይወት እየነጠቀ ነው” ቤተልሔም ግርማ15:27Bethlehem Girma. Source: B.Girmaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.04MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዮናስ ሙሉጌታ - የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል መሥራችና ሰብሳቢ፣ ቤተልሔም ግርማና ሀገር አዳሙ የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል መሥራችና አባላት፤ በኢትዮጵያውያን ወጣቶች ዘንድ በመስፋፋትና አሳሳቢም ሆነው ያሉትን አደንዛዥ ዕፅና አልኮልን እንደማኅበረሰብና ቤተሰብ ለመከላከል ግድ የሚሉ ጥረቶች አንስተው ያሳስባሉ።አንኳሮች የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል ዓላማና ምሥረታበወጣቶች ዘንድ የአደንዛዥ ዕፅና አልኮል ሳቢና ገፊ ምክንያቶችየወላጆችና ማኅበረሰብ ሚናዎችShareLatest podcast episodes"በጥራት ስለምንጨርስ ከደንበኞች ጋር ጥሩ ወዳጅነት አለን፤ እምነት ይጥሉብናል" ዳይሬክተር ጀማል አይዲንጀማል አይዲን፤ የቤት ግንባታና የቤት ውስጥ ዕድሳትኢራን በአንድ ተቃዋሚ ሠልፈኛ ላይ ይሙት በቃ ፈረደችበአዲስ አበባ ቅሬታ ካሰሙ ግብር ከፋዮች መካከል የ58 በመቶዎቹ ቅሬታ ትክክል ሆኖ እንዳገኘው የከተማይቱ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ