“አደንዛዥ ዕፅና አልኮል የበርካታ ወጣቶችን ሕይወት እየነጠቀ ነው” ቤተልሔም ግርማ15:27Bethlehem Girma. Source: B.Girmaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (14.04MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዮናስ ሙሉጌታ - የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል መሥራችና ሰብሳቢ፣ ቤተልሔም ግርማና ሀገር አዳሙ የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል መሥራችና አባላት፤ በኢትዮጵያውያን ወጣቶች ዘንድ በመስፋፋትና አሳሳቢም ሆነው ያሉትን አደንዛዥ ዕፅና አልኮልን እንደማኅበረሰብና ቤተሰብ ለመከላከል ግድ የሚሉ ጥረቶች አንስተው ያሳስባሉ።አንኳሮች የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል ዓላማና ምሥረታበወጣቶች ዘንድ የአደንዛዥ ዕፅና አልኮል ሳቢና ገፊ ምክንያቶችየወላጆችና ማኅበረሰብ ሚናዎችShareLatest podcast episodesመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀ