“አደንዛዥ ዕፅና አልኮል የበርካታ ወጣቶችን ሕይወት እየነጠቀ ነው” ቤተልሔም ግርማ

Community

Bethlehem Girma. Source: B.Girma

ዮናስ ሙሉጌታ - የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል መሥራችና ሰብሳቢ፣ ቤተልሔም ግርማና ሀገር አዳሙ የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል መሥራችና አባላት፤ በኢትዮጵያውያን ወጣቶች ዘንድ በመስፋፋትና አሳሳቢም ሆነው ያሉትን አደንዛዥ ዕፅና አልኮልን እንደማኅበረሰብና ቤተሰብ ለመከላከል ግድ የሚሉ ጥረቶች አንስተው ያሳስባሉ።


አንኳሮች


 

  • የፀባኦት ሚዲያና ሥነ ጥበብ ማዕከል ዓላማና ምሥረታ
  • በወጣቶች ዘንድ የአደንዛዥ ዕፅና አልኮል ሳቢና ገፊ ምክንያቶች
  • የወላጆችና ማኅበረሰብ ሚናዎች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
“አደንዛዥ ዕፅና አልኮል የበርካታ ወጣቶችን ሕይወት እየነጠቀ ነው” ቤተልሔም ግርማ | SBS Amharic