አቶ ዘካርያስ ጌታቸው - የ “ምረጥ ኢትዮጵያ” ዘመቻ ዋና አስተባባሪ፤ ካፒቴን ዐቢይ ገብረሕይወት - የኢትዮጵያ ዳያስፖራ የተግባር ምክር ቤት ሊቀመንበርና የ “ምረጥ ኢትዮጵያ” ዘመቻ አስተባባሪ፤ የ2013ቱን አገር አቀፍ ምርጫ አስመልክተው እያደረጉ ስላለው የባሕር ማዶ የምርጫ ዘመቻ እንቅስቃሴዎች ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የ “ምረጥ ኢትዮጵያ” ዘመቻ ዓላማና ግቦች
- የ 1 ለ 5 ማኅበረሰባዊ ትስስሮሽ ለምን?
- የምርጫ 2013 ፋይዳዎች
Share






